ሕብረት ባንክ ላየንስ ክለብን በመቀላቀል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ባንክ ሆነ

ሕብረት ባንክ ላየንስ ክለብን በመቀላቀል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ባንክ ሆነ

ሕብረት ባንክ እየሰጠ ከሚገኘው የፋይናንስ አገልግሎት ባሻገር በተለያዩ የማሕበራዊ ኃላፊነት ስራዎች ላይ የሚሳተፍ ሲሆን ይህንንም ለማጠናከር የአለም አቀፉ የላይንስ ክለብ አባል ሆኖ እውቅና አግኝቷል፡፡ ከሕብረት…

ሕብረት ባንክ የ2ተኛውን ዙር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊዎችን ሸለመ፡፡

ሕብረት ባንክ የ2ተኛውን ዙር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊዎችን ሸለመ፡፡

ሕብረት ባንክ የ2ተኛውን ዙር “ይቆጥቡ፣ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ እና ይሸለሙ” መርሃ ግብር  የሎተሪ ዕጣ አሸናፊዎችን ሸለመ፡፡ ሕብረት ባንክ ለአምስት ተከታታይ ወራት ባካሄደው የ‹‹ይቆጥቡ፣ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ እና ይሸለሙ››…

ሕብረት ባንክ እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱ የማኔጅመንት አባላት የክብር ሽኝት አደረገ

ሕብረት ባንክ እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱ የማኔጅመንት አባላት የክብር ሽኝት አደረገ

ሕብረት ባንክ የስራ ዘመናቸውን አጠናቀው ለጡረታ ለደረሱት አቶ ጌቱ ገብረስላሴ፣ ኢንጂነር አክሊሉ ገብረኪዳን እና ኢንጂነር ግርማ ጥላዬ ሀምሌ 04 ቀን 2014 ዓ.ም. በዋናው መ/ቤት የምስጋናና…