ለክቡራን ደንበኞቻችን!
በኮሪደር ልማት ምክንያት የእቴጌ መነን ቅርንጫፍ አገልግሎት መስጠት ያቋረጠ በመሆኑ በጊዜያዊነት ከስድስት ኪሎ ወደ ግብፅ ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ውልና ማስረጃ ያለበት ሕንፃ ላይ በሚገኘው አንበሳ…
በኮሪደር ልማት ምክንያት የእቴጌ መነን ቅርንጫፍ አገልግሎት መስጠት ያቋረጠ በመሆኑ በጊዜያዊነት ከስድስት ኪሎ ወደ ግብፅ ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ውልና ማስረጃ ያለበት ሕንፃ ላይ በሚገኘው አንበሳ…
በሕብረት ባንክ የደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ባለፉት ስድስት ወራት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ቅርንጫፎችና ሠራተኞች በዲስትሪክቱ ቢሮ ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የዕውቅና ምስክር ወረቀት አበርክቶላቸዋል፡፡በዕውቅና…
Bid No. HB/02146/20225 Hibret Bank would like to invite interested & eligible venders to bid for the supply of the following COMPUTER & Related Items….
Bid ref. HB/020/2025 Hibret Bank would like to invite interested Bidders for Supply, Upgrade and Implementation of Microsoft Exchange Server 2019 Enterprise and Microsoft Window…
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በቁጥር ኢካገባ/619/14 ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. በፃፈው ደብዳቤ መሰረት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት (CSD) ስራ ስለጀመረ የባንካችንን ባለአክስዮኖች መረጃ…
ሕብረት ባንክ ከፌዴራል የሥነ- ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የሥልጠና መርሐ- ግብር በባንኩ ዋና መ/ቤት እያካሄደ ይገኛል፡፡መርሐ ግብሩን በንግግር ያስጀመሩት…
ፕሪሚየር ስዊች ሶልሽንስ (ፒኤስኤስ) ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከለሊቱ 5፡00 ጀምሮ እስከ ጥር 7 ጠዋት 1፡00 ድረስ የሲስተም ማሻሸያ ስራ ስለሚያከናውን የፖስ እና ኤቲኤም…
ሕብረት ባንክ ሙሉ በሙሉ በባንኩ የውስጥ አቅም ያለማውን እና የተሻሻለውን‹‹ Hibir School pay ›› የትምህርት ቤት ክፍያ አገልግሎት ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. በሕብረት ባንክ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጠው መመሪያ መሰረት ከዛሬ ታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም (January 1, 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ…