የሕብረት ባንክ ሠራተኞች ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በዓመቱ የ6.2 /ስድስት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ/ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡
የሕብረት ባንክ ሠራተኞች ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በዓመቱ የ6.2 /ስድስት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ/ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በመቄዶንያ የሕብረት ባንክ ቀን ሆኖ…
የሕብረት ባንክ ሠራተኞች ለመቄዶንያ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በዓመቱ የ6.2 /ስድስት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ/ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በመቄዶንያ የሕብረት ባንክ ቀን ሆኖ…
ሕብረት ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ሀገራዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብሩን በይፋ አስጀመረ፡፡ ሕብረት ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ሀገራዊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብሩን ነሐሴ 16 ቀን…
ሕብረት ባንክ ከተመራጭ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃ/የተ/መ/ህ/ስ/ማ ጋር በሲስተም ኢንተግሬሽን የተገበረውን የዲጂታል አገልግሎት አስጀመረ፡፡ ሕብረት ባንክ የዲጂታል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ከተለያዩ ተቋማት ጋር የጀመረውን…
ሕብረት ባንክ እና ኢንተርፕረነርሺፕ ዲቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት (Entrepreneurs Development Institutes) በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ ዋና መ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ…
ሁልጊዜም ደንበኞችን በማገልገል እና በማስደሰት የሚታወቀው ሕብረት ባንክ “ማፍራት ፣ መልሶ ማንቀሳቀስ እና ማሳደግ; “Acquire Re-engage, and Grow” በሚል መሪ ቃል በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ ቅርንጫፎቹ ለአንድ ወር…
Hibret Bank has been awarded the “Excellence in Cyber Security” award at the 29th Connected Banking Summit – Innovation & Excellence Awards 2026, organized by…
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሕብረት ባንክ አክስዮን ማህበርን የምዝገባ መግለጫ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. አጽድቋል፡፡ ባለሥልጣኑ በነባር ባለአክስዮኖች የተያዙ 11,665,497 (አስራ አንድ ሚሊዮን ስድስት…
የሕብረት ባንክ ደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት የ2025/26 በጀት ዓመት በስኬት መጠናቀቁን በማስመልከት ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የዲስትሪክቱ ቅርንጫፎች በኤደን ገነት መናፈሻ አዳራሽ ባዘጋጀው የምሳ ግብዣ ዕውቅና…
ሕብረት ባንክ የ2025/26 አመታዊ የሥራ አመራር ጉባዔውን “ጉዞ ወደ ሕብረት ከፍታ“/ “Journey towards Hibret’s Greatness!” በሚል መሪ ቃል የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ የዲስትሪክት ዳይሬክተሮችና ማናጀሮች እንዲሁም…
ሕብረት ባንክ አ.ማ በተጠናቀቀው የ2025/26 የበጀት ዓመት በዋና ዋና የሥራ አፈጻጸም መመዘኛዎች ከመቼውም ጊዜ የላቀ አመርቂ ውጤት በማግኘት የተሳካ አፈጻጸም አስመዝግቧል፡፡ የሕብረት ባንክ ዋና ሥራ…