Get started now with business coaching
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit.
Latest content
ሕብረት ባንክ እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱ የማኔጅመንት አባላት የክብር ሽኝት አደረገ
ሕብረት ባንክ የስራ ዘመናቸውን አጠናቀው ለጡረታ ለደረሱት አቶ ጌቱ ገብረስላሴ፣ ኢንጂነር አክሊሉ ገብረኪዳን እና ኢንጂነር ግርማ ጥላዬ ሀምሌ 04 ቀን 2014 ዓ.ም. በዋናው መ/ቤት የምስጋናና የሽኝት መርሀግብር አካሂዷል፡፡ በምስጋናና በሽኝት...
ኢድ አል-አድሀ ሙባረክ
ሕብረት ባንክ የሕብር ሀቅ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱን በሁሉም ቅርንጫፎቹ ልዩ መስኮት በመክፈት በመስጠት ላይ ሲሆን፤ ከዚህ በተጨማሪም ራሳቸውን የቻሉ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎት...
2ተኛው ዙር የሕብረት ባንክ የ“ይቆጥቡ፣ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ እና ይሸለሙ” …
2ተኛው ዙር የሕብረት ባንክ የ“ይቆጥቡ፣ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ እና ይሸለሙ” መርሃ ግብር የሎተሪ ዕጣ ሰኔ 02/ 2014 ዓ.ም በደማቅ ስነ ስርዓት በብሔራዊ ሎተሪ ዕድል አዳራሽ ወጥቷል፡፡ ሕብረት ባንክ ላለፉት አምስት ወራት...
Hibret Bank CEO, Ato Melaku Kebede has been selected to be a panelist on the 5th East Africa Finance Summit.
Hibret Bank CEO, Ato Melaku Kebede has been selected to be a panelist on the 5th East Africa Finance Summit. The East Africa Finance Summit will be held for the...
ሕብረት ባንክ ከኢትዮጵያ አረንጓዴ ጎርፍ አትሌቲክስ የበጎ አድራጎት ድርጅት የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት
ሕብረት ባንክ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ ድጋፍ የሚሹ አንጋፋ አትሌቶችን ለመደገፍ በሚያደርው ጥረት አሻራውን እያኖረ በመሆኑ ከኢትዮጵያ አረንጓዴ ጎርፍ አትሌቲክስ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሚያዝያ 22/2014 ዓ/ም አራት ኪሎ በሚገኘው ወ.ወ.ክ.ማ. በተካሄደው...
እንኳን ለ1,443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ለመላው የእስልምና እምነት በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር ይሁንላችሁ! ሕብረት ባንክ በሕብረት እንደግ! #Hibretbank#eid #Edimubarak#eidalfitr
Having problems? need help with your account?
Support hours are M-F
10am-7pm (Los Angeles)





